TEDDY AFRO – ስምምነን (ጉሬጌ) – Sememene (GuReggae) | Track 5 (Official Lyrics Video) 14 views • April 24, 2026 You already voted!00 Share Teddy Afro 3 Videos Music Videos 70 dereja abugida AFRO alhed ale aster aweke dj kingston esat GuReggae hayl korkuma africa lambadina lemma megersa Lyrics new ethiopian songnew ethiopian comedy Official official teddy afro seifu on ebs Sememene sheger shemendefer tadias addis TEDDY teddy afro concert teddy afro interview Teddy Afro TeddyAfro Ethiopian Music Teddy Zefen Teddy new songs new teddy afro tewodros kassahun Track tsebaye senay Video wezwez addis yasteseral yebeteseb chewata zemen drama ስምምነን ጉሬጌ
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአንጋፋው ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ላይ እየደረሰ ያለው ጫና እና ወከባ ህግን በጣሰ መልኩ ይበልጥ አደገኛ እርምጃ ወዳለበት ደረጃ መሸጋገሩ ተጋለጠ። የፌዴራል ፖሊስ የደንብ ልብስ የለበሱ፣ መሳሪያ የታጠቁ እና በፌዴራል ፖሊስ ተሽከርካሪ የመጡ ታጣቂዎች፣ ሲኤምሲ አካባቢ የሚገኘውን የቴዲ አፍሮ የግል ስቱዲዮ እና ቢሮ በኃይል ሰብረው መግባታቸውን የዓይን እማኞች እና የቅርብ ምንጮች አረጋገጡ። ይህ ህገ-ወጥ የኃይል እርምጃ የተፈጸመው ትናንት ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት አካባቢ መሆኑ የታወቀ ሲሆን፣ ታጣቂዎቹ ወደ ስቱዲዮው ጥሶ ለመግባት የህንጻውን ጥበቃ (ዘበኛ) በከፍተኛ ሁኔታ መደብደባቸው ተገልጿል። የህግ አስከባሪ አካላት መደበኛውን የህግ አግባብ እና የፍርድ ቤት የብርበራ ትዕዛዝ ወደ ጎን በመተው፣ በምሽት የዜጎችን የስራ ቦታ እና የግል ንብረት በኃይል መስበራቸው የሀገሪቱን የፍትህ ስርዓት እና የዜጎችን ደህንነት ክፉኛ ጥያቄ ውስጥ የሚከት ድርጊት ሆኗል። ከዚህ የኃይል እርምጃ ባሻገር የጉዳዩን አሳሳቢነት እጅግ ከፍ የሚያደርገው የተሰበረው ቢሮ ይዘት እና የተወሰዱት ንብረቶች ጉዳይ ነው። ይህ ስቱዲዮ ቴዲ አፍሮ እንደ ዋና ቢሮ የሚጠቀምበት፣ የፈጠራ ስራዎቹን የሚያዘጋጅበት፣ ለህዝብ ጆሮ ያልደረሱ አዳዲስ የሙዚቃ ስራዎቹ እና ግጥሞቹ የሚገኙበት፣ እንዲሁም አዳዲስ ሀሳቦቹን የሚጽፍበት እጅግ ሚስጥራዊ እና ጥብቅ የጥበብ ማህደር ነው። በስፍራው በርካታ እና ውድ የሆኑ አዕምሯዊ ንብረቶች የሚገኙ ሲሆን፣ አሁን በወጡ አዳዲስ መረጃዎች መሰረት ሰብረው የገቡት የፖሊስ አባላት ከስቱዲዮው ውስጥ ሁለት ላፕቶፖችን፣ ስፒከሮችን፣ የሙዚቃ ማቀናበሪያ መሳሪያዎችን እንዲሁም የተለያዩ የስቱዲዮ እቃዎችን ወስደዋል። እነዚህ የተወሰዱት ላፕቶፖች እና ማቀናበሪያ መሳሪያዎች የድምጻዊውን አዳዲስ ስራዎች እና ሚስጥራዊ የጥበብ ማህደሮች የያዙ በመሆናቸው፣ በድምጻዊው አዕምሯዊ ንብረቶች ላይ የተደቀነውን አደጋ በእጅጉ አጉልቶታል። የህግ እና የጥበብ ዘርፍ ተንታኞች ይህንን ክስተት ተራ የንብረት ዝርፊያ ወይም ብርበራ አድርገው አይመለከቱትም። ከሰሞኑ የቴዲ አፍሮ ምክትል ማናጀር ማህሌት ሰለሞን እና የቅርብ ጓደኛ የሆኑት አቶ የሱፍ ያሲን ያለምንም ክስ በፖሊስ መታሰራቸውን ተከትሎ፣ አሁን ደግሞ በድምጻዊው የልብ ትርታ በሆነው ስቱዲዮው ላይ የተፈጸመው ይህ ጥቃት፤ ሆን ተብሎ የጥበብ ስራዎቹን ለማሰናከል፣ ያልወጡ ስራዎቹን ለመውሰድ እና በድምጻዊው ላይ ከባድ የስነ-ልቦና ጫና ለመፍጠር የተቀነባበረ ስልታዊ ጥቃት መሆኑን አጥብቀው እየተቹ ይገኛሉ። መንግስት እና የሚመለከታቸው የፌደራል ፖሊስ ኃላፊዎች፣ የጥበብ ባለሙያው አዕምሯዊ ንብረት ላይ ስለተፈጸመው አደጋ እና በህግ ስም ስለተደረገው የኃይል እርምጃ በአስቸኳይ ማብራሪያ እንዲሰጡ ጥያቄዎች እየተነሱ ነው። Reply
ገና ብዙ ነገር ይፈሰማል!!ከዚህ ቀደም መንግስትን የተቃወሙ ስቱዲዮቸው ገብቶው ተመሳሳይ ድርጊት በመንግስት ሀይሎች ተፈፅሞ አይተናል ሰምተናል !!ቴዲ በመኪናው :በመኖሪያ ቤቱ: በስራ ቦታ በባትሪና በኤሌክትሪክ የሚሰራ ካሜራ ማድረግና ከስልኩ ጋርና ሌላም hardware memory data saver በመጠቀም ማንኛውንም እንቅስቃሴ 24/7 ሰአት በመቅረፅ ተመሳሳይ ድርጊቶች በማንኛውም አካል በማንኛውም ጊዜ ሊፈፀም ስለሚችል ወዲያው ማስረጃውን ከማጥፋታቸው በፊት የተቀረፀውን ቪዲዮ /video footage/ለሚመለከተው አካል በአስቸኳይ ማሰራጨት!!በአስቸኳይ ካሜራ ተጠቀም!!! Reply
ስምም ነን(አንድ ነን) ኢትዮጵያን ❤
የ 2018 ስጦታ ከ #teddyafro
#ስምምነ
God blessed you with love and kindness my brother. Wish you long life and prosperity
❤❤❤❤
ግን ንጉሱ የዘፈነላት ኢትዮጵያ መቼ ነዉ የምናያት👉🇪🇹
ንጉሱ ሺአመትይገሱ
የታል ጉራጌ 😂😂🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹rrrr🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰
❤❤❤❤❤❤😮😮🎉🎉
Ethiopia ❤❤❤❤❤
ከምድረ ኮልኮሌ አንድ ቴዲ ኑርልን ከብርልን ንጉሱ
2:19 🎉🎉🎉ያዝዝዝ
I am an Indian and been following teddy since 2011
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአንጋፋው ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ላይ እየደረሰ ያለው ጫና እና ወከባ ህግን በጣሰ መልኩ ይበልጥ አደገኛ እርምጃ ወዳለበት ደረጃ መሸጋገሩ ተጋለጠ። የፌዴራል ፖሊስ የደንብ ልብስ የለበሱ፣ መሳሪያ የታጠቁ እና በፌዴራል ፖሊስ ተሽከርካሪ የመጡ ታጣቂዎች፣ ሲኤምሲ አካባቢ የሚገኘውን የቴዲ አፍሮ የግል ስቱዲዮ እና ቢሮ በኃይል ሰብረው መግባታቸውን የዓይን እማኞች እና የቅርብ ምንጮች አረጋገጡ።
ይህ ህገ-ወጥ የኃይል እርምጃ የተፈጸመው ትናንት ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት አካባቢ መሆኑ የታወቀ ሲሆን፣ ታጣቂዎቹ ወደ ስቱዲዮው ጥሶ ለመግባት የህንጻውን ጥበቃ (ዘበኛ) በከፍተኛ ሁኔታ መደብደባቸው ተገልጿል። የህግ አስከባሪ አካላት መደበኛውን የህግ አግባብ እና የፍርድ ቤት የብርበራ ትዕዛዝ ወደ ጎን በመተው፣ በምሽት የዜጎችን የስራ ቦታ እና የግል ንብረት በኃይል መስበራቸው የሀገሪቱን የፍትህ ስርዓት እና የዜጎችን ደህንነት ክፉኛ ጥያቄ ውስጥ የሚከት ድርጊት ሆኗል።
ከዚህ የኃይል እርምጃ ባሻገር የጉዳዩን አሳሳቢነት እጅግ ከፍ የሚያደርገው የተሰበረው ቢሮ ይዘት እና የተወሰዱት ንብረቶች ጉዳይ ነው። ይህ ስቱዲዮ ቴዲ አፍሮ እንደ ዋና ቢሮ የሚጠቀምበት፣ የፈጠራ ስራዎቹን የሚያዘጋጅበት፣ ለህዝብ ጆሮ ያልደረሱ አዳዲስ የሙዚቃ ስራዎቹ እና ግጥሞቹ የሚገኙበት፣ እንዲሁም አዳዲስ ሀሳቦቹን የሚጽፍበት እጅግ ሚስጥራዊ እና ጥብቅ የጥበብ ማህደር ነው። በስፍራው በርካታ እና ውድ የሆኑ አዕምሯዊ ንብረቶች የሚገኙ ሲሆን፣ አሁን በወጡ አዳዲስ መረጃዎች መሰረት ሰብረው የገቡት የፖሊስ አባላት ከስቱዲዮው ውስጥ ሁለት ላፕቶፖችን፣ ስፒከሮችን፣ የሙዚቃ ማቀናበሪያ መሳሪያዎችን እንዲሁም የተለያዩ የስቱዲዮ እቃዎችን ወስደዋል። እነዚህ የተወሰዱት ላፕቶፖች እና ማቀናበሪያ መሳሪያዎች የድምጻዊውን አዳዲስ ስራዎች እና ሚስጥራዊ የጥበብ ማህደሮች የያዙ በመሆናቸው፣ በድምጻዊው አዕምሯዊ ንብረቶች ላይ የተደቀነውን አደጋ በእጅጉ አጉልቶታል።
የህግ እና የጥበብ ዘርፍ ተንታኞች ይህንን ክስተት ተራ የንብረት ዝርፊያ ወይም ብርበራ አድርገው አይመለከቱትም። ከሰሞኑ የቴዲ አፍሮ ምክትል ማናጀር ማህሌት ሰለሞን እና የቅርብ ጓደኛ የሆኑት አቶ የሱፍ ያሲን ያለምንም ክስ በፖሊስ መታሰራቸውን ተከትሎ፣ አሁን ደግሞ በድምጻዊው የልብ ትርታ በሆነው ስቱዲዮው ላይ የተፈጸመው ይህ ጥቃት፤ ሆን ተብሎ የጥበብ ስራዎቹን ለማሰናከል፣ ያልወጡ ስራዎቹን ለመውሰድ እና በድምጻዊው ላይ ከባድ የስነ-ልቦና ጫና ለመፍጠር የተቀነባበረ ስልታዊ ጥቃት መሆኑን አጥብቀው እየተቹ ይገኛሉ። መንግስት እና የሚመለከታቸው የፌደራል ፖሊስ ኃላፊዎች፣ የጥበብ ባለሙያው አዕምሯዊ ንብረት ላይ ስለተፈጸመው አደጋ እና በህግ ስም ስለተደረገው የኃይል እርምጃ በአስቸኳይ ማብራሪያ እንዲሰጡ ጥያቄዎች እየተነሱ ነው።
🔥🔥🔥🔥🇪🇷🇪🇷🇪🇷🇪🇷🇪🇷🇪🇷🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
❤❤❤❤❤
❤❤❤❤❤❤
😅👏
❤❤❤❤❤አንለያይ ማለት ለብሄረተኞች ወንጀል ነው🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ገና ብዙ ነገር ይፈሰማል!!ከዚህ ቀደም መንግስትን የተቃወሙ ስቱዲዮቸው ገብቶው ተመሳሳይ ድርጊት በመንግስት ሀይሎች ተፈፅሞ አይተናል ሰምተናል !!ቴዲ በመኪናው :በመኖሪያ ቤቱ: በስራ ቦታ በባትሪና በኤሌክትሪክ የሚሰራ ካሜራ ማድረግና ከስልኩ ጋርና ሌላም hardware memory data saver በመጠቀም ማንኛውንም እንቅስቃሴ 24/7 ሰአት በመቅረፅ ተመሳሳይ ድርጊቶች በማንኛውም አካል በማንኛውም ጊዜ ሊፈፀም ስለሚችል ወዲያው ማስረጃውን ከማጥፋታቸው በፊት የተቀረፀውን ቪዲዮ /video footage/ለሚመለከተው አካል በአስቸኳይ ማሰራጨት!!በአስቸኳይ ካሜራ ተጠቀም!!!
TEDDY Afro king 👑 👑 👑 👑
Wow teddy 👑👑👑
ውይ ቴዲዬ በቃ ዘፈኖችህን ሰምቼ መጥገብ አልቻልኩም ከዚ በኋላ ሌላ ሙዚቃ እራሱ የምሰማ አይመስለኝም❤❤❤❤❤❤❤
I can’t stop listening to this song ❤❤
አስቲ ልብ ያለው ቴዲን ይንካው የዛኔ እንተያያለን
አንተ የሙዚቃ ንጉስ❤❤❤